የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የአሰራርና ተጠያቂነት ረቂቅ መመሪያ ላይ ተወያየ፡፡
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የአሰራርና ተጠያቂነት ረቂቅ መመሪያ ላይ ተወያየ፡፡መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በትምህርት ተቋማት ውስጥ ግልጽ የአሰራርና የተጠያቂነት ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችሉ የደንብና መመሪያ ረቂቆችን ከጠቅላላ ካውንስሉ ጋር ገመገመ።ባለስልጣኑ ግምገማውን ያካሄደው በአሰራርና ተጠያቂነትን ለማስፈን በወጣ ደንብ እና በትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ረቂቅ መመሪያ ላይ...

