Why COC?

Educational Assessment

ሙያ ብቃት ምዘና ምንድነዉ? ምዘና (Assessment) :- አንድ ግለሰብ ባንድ በተወሰነ የሙያ መስመር በሚፈለገው ዕውቀት፣ ቴክኒካዊ ክህሎትና አመለካከት አኳያ በተቀናጀ አግባብ በብቃት  ያለ መሆኑን ወይም አለመሆኑን ለመዳኘት ሲባል ለዚሁ ዓላማ የተዘጋጁ የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎችን   (Evidence gathering tools) በመጠቀም መረጃ የመሰብሰብ እና ዳኝነት የመስጠት ሂደትን (Process) የሚያመለክት ጽንሰ-ሃሳብ ነው፡፡    

Who We Are?

Find a place to take Assessment

News

ባለድርሻ አካላት የትምህርት ስራን ልዩ ትኩረት በመስጠት ኃላፊነታቸውን መወጣት እንዳለባቸው ተገለጸ::

05

23/7/2014 ባለድርሻ አካላት የትምህርት ስራን ልዩ ትኩረት በመስጠት ኃላፊነታቸውን መወጣት እንዳለባቸው ተገለጸ::የትምህርትና ስልጠና ቁጥጥር ባለስልጣን የ2013 ዓ.ም አፈፃፀምና የ2014 ዓ.ም የግማሽ አመት የኢንስፔክሽን ምዘና ሂደት የግምገማ መድረክ ዛሬ በተካሄደበት ግዜ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሕይወት ጉግሳ ባስተላለፍት መልዕክት ባለስልጣኑ የትምህርት ጥራት ሳምንት ማዕከል ባደረገ መልኩ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዩች ላይ የውይይት መድረክ በማዘጋጀት ጉዳዩ ከሚመለከታቸው...

ብቁና ተወዳዳሪ መምህራንና የትምህርት አመራሮችን ለመፍጠር የሙያ ፈቃድ ምዘና ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ፡፡

photo_2022-06-02_00-30-03

25/9/2014 ዓ.ምየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በአገር አቀፍ ደረጃ ግንቦት 25/2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለምዘና የተመዘገቡ 9240 በመንግስትና በግል ት/ቤቶች የሚሰሩ መምህራንና የት/ቤት አመራሮች በ9 የምዘና ጣቢያዎች ምዘና እንደሚሰጥ እና ቀድሞ በዝግጅት ምዕራፍ በተሰራ ጠንካራ ስራ ዘንድሮ የ2014 ዓ.ም ለበርካታ ፈቃደኛ ለሆኑ መምህራንና የት/ቤት አመራሮች የሙያ ፈቃድ ምዘና እንደሚወስዱ...

የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ2014ዓ.ም የ6ወር ምዘና አፈጻጸም የተሻለ ውጤት ላመጡ እውቅና ተሰጠ:

photo_2022-05-30_03-00-23

22/9/2014 በባለስልጣኑ የመሰብሰቢያ አዳራሽ በተካሄደው የሽልማት አሰጣጥ ስነስርዓት ላይ የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሕይወት ጉግሳ ባስተላለፍት መልዕክት እንደገለጹት የ6ወር ምዘና በቅርንጫፍ ጽ/ቤት እና በማዕከል ከተካሄደ በኃላ በተሰጠው ግብረ መልስ ላይ ሰፊ ውይይት የተደረገ መሆኑን ጠቁመው በምዘናው ከተሰጠው ነጥብ በላይ አስተምሮቱ ትልቅ እንደነበረ ተናግረዋል፡፡ የእውቅና ስነስርአቱ ለቀጣይ ለሚደረገው የስራ አፈጻጸም አቅም...

በተለያየ ርዕሠ ጉዳዮች ላይ ስልጠና ተሰጠ፡፡

photo_2022-05-22_20-48-58

15/9/2014በትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የመምህራን የትምህርት አመራር ሙያ ፈቃድ ቡድን በመምህራን፣ በርዕሳነ መምህራን ፣በሱፐርቫይዘርሮች ምዘና ላይ ባሉ ስታንዳርዶች ላይ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው አካላት ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የባለስልጣኑ የምዘና ቡድን ከት/ሚኒስቴር በመጡ አሰልጣኞች አማካይነት በስምንቱ ቅ/ጽ/ቤት እንዲሁም በዋናው ቢሮ ውስጥ የመምህራን ምዘና ቡድን ላይ ላሉ ባለሙያዎች እንዲሁም ከት/ቢሮ ርዕሰ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመምህራን፣በርዕሰ መምህራን፣በሱፐርቫይዘሮች ምዘና ዙሪያ...

Events